Загрузка страницы

ማቴቴስ - ደቀ መዝሙር | ክፍል 7 | ደቀመዝሙርና መጽሐፍ ቅዱስ

በመጀመርያው ዘመን ክርስትያኖች .. (ማቴቴስ ) ተብለው ነበር የሚጠሩት ። ትርጉሙም ደቀመዛሙርት ማለት ነው ። ( ሐዋ 18፡17 ) ( ሐዋ 13፡52 ) (ማቴ 12፡2 ) … ለመጀመርያ ጊዜ በመፅሀፍ ቅዱስ ክርስትያኖች Χριστιανός ክርስትያኖስ ተብለው የተጠሩት በአንፆክያ ሀገር ነው ።

ደቀ መዝሙር ቃሉን ሊያውቅ ይገባዋል . . .

የጠለቀ ትምህርት (Deepest learning) የሚከተሉት ድምር ውጤት ነው፡
ማንበብ - Reading
ማጥናት - Studying
ማዳመጥ - Listening
ውይይት - Discussing
ማየት - Watching
መሳተፍ - Participating
መፈተን - Testing
መመራመር - Experimenting

Видео ማቴቴስ - ደቀ መዝሙር | ክፍል 7 | ደቀመዝሙርና መጽሐፍ ቅዱስ канала Asfaw Bekele Official
Показать
Комментарии отсутствуют
Введите заголовок:

Введите адрес ссылки:

Введите адрес видео с YouTube:

Зарегистрируйтесь или войдите с
Информация о видео
12 января 2023 г. 1:19:33
02:02:53
Яндекс.Метрика